YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

ኦሪት ዘፍጥረት 13 的热门经文

1

ኦሪት ዘፍጥረት 13:15

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ይህን የምታየውን ምድር ሁሉ ለአንተና ለዘርህ እሰጣችኋለሁ፤ ለዘለዓለምም የእናንተ ይሆናል፤

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 13:15

2

ኦሪት ዘፍጥረት 13:14

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሎጥ ከሄደ በኋላ እግዚአብሔር አብራምን እንዲህ አለው፤ “ካለህበት ስፍራ ሆነህ ወደ ሰሜን፥ ወደ ደቡብ፥ ወደ ምሥራቅና ምዕራብ ተመልከት፤

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 13:14

3

ኦሪት ዘፍጥረት 13:16

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ዘርህን እንደ ምድር አሸዋ አበዛዋለሁ፤ የምድር አሸዋ ሊቈጠር እንደማይቻል ሁሉ የአንተም ዘር እንዲሁ ሊቈጠር የማይቻል ይሆናል።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 13:16

4

ኦሪት ዘፍጥረት 13:8

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ከዚህ በኋላ አብራም ሎጥን እንዲህ አለው፤ “እኛ ወንድማማች ስለ ሆንን በእኔና በአንተ መካከል እንዲሁም በእኔ እረኞችና በአንተ እረኞች መካከል ጠብ ሊነሣ አይገባም፤

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 13:8

5

ኦሪት ዘፍጥረት 13:18

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ስለዚህ አብራም ድንኳኑን ነቅሎ በኬብሮን የመምሬ የተቀደሱ የወርካ ዛፎች ወደአሉበት ስፍራ ለመኖር ሄደ፤ እዚያም ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሠራ።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 13:18

6

ኦሪት ዘፍጥረት 13:10

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሎጥ ዙሪያውን በተመለከተ ጊዜ የዮርዳኖስ ሸለቆ እስከ ጾዓር ድረስ እንደ እግዚአብሔር ገነት ወይም እንደ ግብጽ ምድር ውሃ የሞላበት መሆኑን አየ፤ ይህን የተመለከተው እግዚአብሔር የሰዶምንና የገሞራን ከተሞች ከማጥፋቱ በፊት ነበር።

对照

探索 ኦሪት ዘፍጥረት 13:10

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频