ኦሪት ዘፍጥረት 1:26-27

ኦሪት ዘፍጥረት 1:26-27 መቅካእኤ

እግዚአብሔርም አለ፦ “ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር፥ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን፥ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ።” እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ፥ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው፥ ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው።

Фото-вірш для ኦሪት ዘፍጥረት 1:26-27

ኦሪት ዘፍጥረት 1:26-27 - እግዚአብሔርም አለ፦ “ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር፥ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን፥ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ።”
እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ፥
በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው፥
ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው።

Безплатні плани читання та молитовні роздуми до ኦሪት ዘፍጥረት 1:26-27