1
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4:18
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ስለዚህ የሚታየውን ሳይሆን የማይታየውን እንመልከት፥ ምክንያቱም የሚታየው ጊዜያዊ ነው፤ የማይታየው ግን ዘላለማዊ ነው።
Karşılaştır
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4:18 keşfedin
2
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4:16-17
ስለዚህ አንታክትም፤ ውጫዊው ሰውነታችን እየመነመነ ቢሄድ እንኳን፥ ውስጣዊው ሰውነታችን በየዕለቱ ይታደሳል። ቀላል የሆነው ጊዜያዊ መከራችን ከመመዘኛዎች ሁሉ ለሚያልፈው ለዘላለማዊ ክብር ያዘጋጀናል።
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4:16-17 keşfedin
3
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4:8-9
ከየአቅጣጫው መከራን እንቀበላለን እንጂ አንጨነቅም፤ ግራ እንጋባለን እንጂ ተስፋ አንቆርጥም፤ እንሰደዳለን እንጂ አንተውም፤ እንወድቃለን እንጂ አንጠፋም፤
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4:8-9 keşfedin
4
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4:7
ነገር ግን ይህ ልዩ ኃይል የእግዚአብሄር መሆኑንና ከእኛ አለመመጣቱን ግልጽ ለማድረግ፥ ይህ ሀብት በሸክላ ዕቃ ውስጥ አለን፤
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4:7 keşfedin
5
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4:4
እንደ እነርሱ ከሆነ የማያምኑ ሰዎችን ልቦና፥ የእግዚአብሔር ምሳሌ የሆነ የክርስቶስ የክብሩ ወንጌል ብርሃን እንዳያበራላቸው፥ የዚህ ዓለም አምላክ አሳውሯል።
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4:4 keşfedin
6
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4:6
በክርስቶስ ፊት የእግዚአብሔርን የክብሩን እውቀት እንዲሰጥ ብርሃን በልባችን ውስጥ ያበራ፥ “በጨለማ ብርሃን ይብራ፤” ያለው እግዚአብሔር ነው።
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4:6 keşfedin
Ana Sayfa
Kutsal Kitap
Okuma Planları
Videolar