1
ኦሪት ዘሌዋውያን 19:18
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
መበቀል አትፈልግ፤ በወገንህ በማንም ላይ ቂም አትያዝ፤ ነገር ግን ጐረቤትህን እንደ ራስህ ውደድ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።
Karşılaştır
ኦሪት ዘሌዋውያን 19:18 keşfedin
2
ኦሪት ዘሌዋውያን 19:28
በሰውነታችሁ ላይ ንቅሳት አታድርጉ፤ ወይም ለሙታን በማዘን ሰውነታችሁን አትቈራርጡ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።
ኦሪት ዘሌዋውያን 19:28 keşfedin
3
ኦሪት ዘሌዋውያን 19:2
“ለእስራኤል ሕዝብ ይህን ንገር፦ ‘እኔ አምላካችሁ እግዚአብሔር ቅዱስ ነኝና እናንተም ቅዱሳን ሁኑ፤
ኦሪት ዘሌዋውያን 19:2 keşfedin
4
ኦሪት ዘሌዋውያን 19:17
“ወንድምህን በልብህ አትጥላው፤ በእርሱ ምክንያት ኃጢአት እንዳይሆንብህ ገሥጸው።
ኦሪት ዘሌዋውያን 19:17 keşfedin
5
ኦሪት ዘሌዋውያን 19:31
“ከሙታን መናፍስት ጠሪዎች ወይም ከጠንቋዮች ምክር አትጠይቁ፥ ይህን ብታደርጉ የረከሳችሁ ትሆናላችሁ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።
ኦሪት ዘሌዋውያን 19:31 keşfedin
6
ኦሪት ዘሌዋውያን 19:16
በሕዝብህ መካከል እየዞርክ የስም አጥፊነት ወሬ አታሰራጭ፤ ሰውን ወደ ሞት አደጋ የሚያደርስ ምንም ነገር አታድርግ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ነኝ።
ኦሪት ዘሌዋውያን 19:16 keşfedin
Ana Sayfa
Kutsal Kitap
Okuma Planları
Videolar