1
ኦሪት ዘሌዋውያን 11:45
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
አምላካችሁ እሆን ዘንድ ከግብጽ ምድር መርቼ ያወጣኋችሁ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ስለዚህም እኔ ቅዱስ ስለ ሆንኩ እናንተም ቅዱሳን ሁኑ።
Karşılaştır
ኦሪት ዘሌዋውያን 11:45 keşfedin
2
ኦሪት ዘሌዋውያን 11:44
እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ፤ እኔ ቅዱስ ስለ ሆንኩ እናንተም ራሳችሁን የተቀደሰ አድርጉ፤ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱትን ነፍሳት በመብላት ራሳችሁን አታርክሱ።
ኦሪት ዘሌዋውያን 11:44 keşfedin
Ana Sayfa
Kutsal Kitap
Okuma Planları
Videolar