1
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:1
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ናዳብና አቢሁ የተባሉት ሁለቱ የአሮን ልጆች እያንዳንዳቸው ጥናቸውን ወስደው፥ የእሳት ፍም ጭረው ጨመሩበት፤ በእርሱም ላይ ዕጣን አድርገው ወደ እግዚአብሔር አቀረቡ፤ ያን ዐይነት እሳት ያቀርቡ ዘንድ እግዚአብሔር ስላላዘዛቸው፤ ያ እሳቱ የተቀደሰ አልነበረም፤
Karşılaştır
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:1 keşfedin
2
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:3
ሙሴም አሮንን “እግዚአብሔር ‘በፊቴ ቀርቦ የሚያገለግለኝ ሁሉ ቅድስናዬን ያክብር፤ እኔም በሕዝቤ ፊት የተከበርኩ እሆናለሁ’ እያለ በተናገረበት ጊዜ ይህንኑ ማስጠንቀቁ ነበር” አለው። አሮንም መልስ ሳይሰጥ ዝም አለ።
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:3 keşfedin
3
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:2
ከዚህም የተነሣ በድንገት ከእግዚአብሔር ዘንድ የተላከ እሳት ስለ በላቸው በእግዚአብሔር ፊት ሞቱ፤
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:2 keşfedin
Ana Sayfa
Kutsal Kitap
Okuma Planları
Videolar