1
ኦሪት ዘጸአት 19:5-6
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
አሁንም እነሆ፥ ለእኔ ብትታዘዙና ቃል ኪዳኔንም ብትጠብቁ ምንም እንኳ ምድር ሁሉ የእኔ ብትሆን የተለያችሁ ሕዝብ ትሆናላችሁ፤ ለእኔም ብቻ የተለያችሁ ቅዱሳን ሕዝብ ትሆናላችሁ፤ እንደ ካህናትም ሆናችሁ ታገለግሉኛላችሁ፤’ ለእስራኤላውያን የምትነግራቸው ቃል ይኸው ነው።”
Karşılaştır
ኦሪት ዘጸአት 19:5-6 keşfedin
2
ኦሪት ዘጸአት 19:4
“ ‘እኔ እግዚአብሔር በግብጻውያን ላይ ያደረግኹትንና ንስር ጫጩቶችዋን በክንፎችዋ እንደምትሸከም እኔም እናንተን እስከዚህ ስፍራ እንዴት ወደ እኔ እንዳመጣኋችሁ አይታችኋል፤
ኦሪት ዘጸአት 19:4 keşfedin
Ana Sayfa
Kutsal Kitap
Okuma Planları
Videolar