1
ኦሪት ዘፍጥረት 19:26
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
የሎጥ ሚስትም ወደ ኋላዋ ስለ ተመለከተች የጨው ዐምድ ሆና ቀረች።
Primerjaj
Explore ኦሪት ዘፍጥረት 19:26
2
ኦሪት ዘፍጥረት 19:16
ሎጥ ግን አመነታ፤ ሆኖም እግዚአብሔር ለእርሱና ለቤተሰቡ ስለ ራራ መላእክቱ ሎጥንና ሚስቱን፥ ሁለቱን ሴቶች ልጆቹን፥ እጆቻቸውን ይዘው ከከተማዋ እንዲያወጡአቸው አደረገ።
Explore ኦሪት ዘፍጥረት 19:16
3
ኦሪት ዘፍጥረት 19:17
ካወጡአቸውም በኋላ ከመላእክቱ አንዱ “ሕይወታችሁን አድኑ! ወደ ኋላ አትመልከቱ! በሸለቆው ውስጥ አትዘግዩ፤ እንዳትሞቱ ወደ ተራራው ሽሹ!” አላቸው።
Explore ኦሪት ዘፍጥረት 19:17
4
ኦሪት ዘፍጥረት 19:29
ሎጥ ይኖርባቸው የነበሩትን፥ በሸለቆ የሚገኙትን ከተሞች፥ እግዚአብሔር ባጠፋ ጊዜ አብርሃምን አስታወሰ፤ ስለዚህም ሎጥን ከጥፋት ወደሚድንበት ቦታ መራው።
Explore ኦሪት ዘፍጥረት 19:29
Domov
Sveto pismo
Bralni načrti
Videoposnetki