YouVersion
Pictograma căutare

ኦሪት ዘፍጥረት 37:6-7

ኦሪት ዘፍጥረት 37:6-7 መቅካእኤ

እርሱም አላቸው፦ “እኔ ያለምሁትን ሕልም ስሙ፥ እነሆ እኛ በእርሻ መካከል ነዶ ስናስር ነበር፥ እነሆም፥ የእኔ ነዶ ቀጥ ብላ ቆመች፥ የእናንተም ነዶች በዙሪያ ከብበው እነሆ ለእኔ ነዶ ሰገዱ።”

Planuri de citire și Devoționale gratuite în legătură cu ኦሪት ዘፍጥረት 37:6-7