YouVersion
Pictograma căutare

ማቴዎስ 14:28-29

ማቴዎስ 14:28-29 NASV

ጴጥሮስም፣ “ጌታ ሆይ፤ አንተ ከሆንህስ፣ በውሃው ላይ እየተራመድሁ ወደ አንተ እንድመጣ እዘዘኝ” አለው። እርሱም፣ “ና” አለው። ጴጥሮስም፣ ከጀልባው ወርዶ በውሃው ላይ እየተራመደ ወደ ኢየሱስ አመራ።

Planuri de citire și Devoționale gratuite în legătură cu ማቴዎስ 14:28-29