1
የዮሐንስ ወንጌል 10:10
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም፤ እኔ ሕይወት እንዲሆንላቸው እንዲበዛላቸውም መጣሁ
तुलना
अन्वेषण गर्नुहोस् የዮሐንስ ወንጌል 10:10
2
የዮሐንስ ወንጌል 10:11
መልካም እረኛ እኔ ነኝ። መልካም እረኛ ነፍሱን ስለ በጎቹ ያኖራል።
अन्वेषण गर्नुहोस् የዮሐንስ ወንጌል 10:11
3
የዮሐንስ ወንጌል 10:27
በጎቼ ድምፄን ይሰማሉ እኔም አውቃቸዋለሁ ይከተሉኝማል፤
अन्वेषण गर्नुहोस् የዮሐንስ ወንጌል 10:27
4
የዮሐንስ ወንጌል 10:28
እኔም የዘላለም ሕይወትን እሰጣቸዋለሁ፥ ለዘላለምም አይጠፉም፥ ከእጄም ማንም አይነጥቃቸውም።
अन्वेषण गर्नुहोस् የዮሐንስ ወንጌል 10:28
5
የዮሐንስ ወንጌል 10:9
በሩ እኔ ነኝ፤ በእኔ የሚገባ ቢኖር ይድናል፥ ይገባልም ይወጣልም መሰማሪያም ያገኛል።
अन्वेषण गर्नुहोस् የዮሐንስ ወንጌል 10:9
6
የዮሐንስ ወንጌል 10:14-15
መልካም እረኛ እኔ ነኝ፥ አብም እንድሚያውቀኝ እኔም አብን እንደማውቀው የራሴን በጎች አውቃለሁ የራሴም በጎች ያውቁኛል፤ ነፍሴንም ስለ በጎቼ አኖራለሁ።
अन्वेषण गर्नुहोस् የዮሐንስ ወንጌል 10:14-15
7
የዮሐንስ ወንጌል 10:29-30
የሰጠኝ አባቴ ከሁሉ ይበልጣል፥ ከአባቴም እጅ ሊነጥቃቸው ማንም አይችልም። እኔና አብ አንድ ነን።”
अन्वेषण गर्नुहोस् የዮሐንስ ወንጌል 10:29-30
8
9
የዮሐንስ ወንጌል 10:18
እኔ በፈቃዴ አኖራታለሁ እንጂ ከእኔ ማንም አይወስዳትም። ላኖራት ሥልጣን አለኝ ደግሞም ላነሣት ሥልጣን አለኝ ይህችን ትእዛዝ ከአባቴ ተቀበልሁ።”
अन्वेषण गर्नुहोस् የዮሐንስ ወንጌል 10:18
10
የዮሐንስ ወንጌል 10:7
ኢየሱስም ደግሞ አላቸው፦ “እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ እኔ የበጎች በር ነኝ።
अन्वेषण गर्नुहोस् የዮሐንስ ወንጌል 10:7
11
የዮሐንስ ወንጌል 10:12
እረኛ ያልሆነው በጎቹም የእርሱ ያልሆኑ ሞያተኛ ግን ተኵላ ሲመጣ ባየ ጊዜ በጎቹን ትቶ ይሸሻል፤ ተኵላም ይነጥቃቸዋል በጎቹንም ይበትናቸዋል።
अन्वेषण गर्नुहोस् የዮሐንስ ወንጌል 10:12
12
የዮሐንስ ወንጌል 10:1
“እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ወደ በጎች በረት በበሩ የማይገባ በሌላ መንገድ ግን የሚወጣ እርሱ ሌባ ወንበዴም ነው
अन्वेषण गर्नुहोस् የዮሐንስ ወንጌል 10:1
होम
बाइबल
भक्त्ति पाठहरू
भिडियोहरू