1
የማቴዎስ ወንጌል 8:26
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
እርሱም፦ እናንተ እምነት የጎደላችሁ፥ ስለ ምን ትፈራላችሁ? አላቸው፤ ከዚህ በኋላ ተነሥቶ ነፋሱንና ባሕሩን ገሠጸ፥ ታላቅ ጸጥታም ሆነ።
နှိုင်းယှဉ်
የማቴዎስ ወንጌል 8:26ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
የማቴዎስ ወንጌል 8:8
የመቶ አለቃውም መልሶ፦ ጌታ ሆይ፥ በቤቴ ጣራ ከታች ልትገባ አይገባኝም፤ ነገር ግን ቃል ብቻ ተናገር፥ ብላቴናዬም ይፈወሳል።
የማቴዎስ ወንጌል 8:8ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
የማቴዎስ ወንጌል 8:10
ኢየሱስም ሰምቶ ተደነቀና ለተከተሉት እንዲህ አለ፦ እውነት እላችኋለሁ፥ በእስራኤል እንኳ እንዲህ ያለ ትልቅ እምነት አላገኘሁም።
የማቴዎስ ወንጌል 8:10ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
የማቴዎስ ወንጌል 8:13
ኢየሱስም ለመቶ አለቃ፦ ሂድና እንዳመንህ ይሁንልህ አለው። ብላቴናውም በዚያች ሰዓት ተፈወሰ።
የማቴዎስ ወንጌል 8:13ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
5
የማቴዎስ ወንጌል 8:27
ሰዎቹም፦ ነፋሳትና ባሕርስ ስንኳ የሚታዘዙለት፥ ይህ እንዴት ያለ ሰው ነው? እያሉ ተደነቁ።
የማቴዎስ ወንጌል 8:27ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ