1
ኦሪት ዘፍጥረት 25:23
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
እግዚአብሔርም አላት፦ ሁለት ወገኖች በማኅፀንሽ ናቸው ሁለቱም ሕዝብ ከሆድሽ ይከፈላሉ፤ ሕዝብም ከሕዝብ ይበረታል፤ ታላቁም ለታናሹ ይገዛል።
နှိုင်းယှဉ်
ኦሪት ዘፍጥረት 25:23ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
ኦሪት ዘፍጥረት 25:30
ዔሳውም ያዕቆብን፦ ከዚህ ከቀዩ ወጥ አብላኝ እኔ እጅግ ደክሜአለሁና አለው ስለዚህ ስሙ ኤዶም ተባለ።
ኦሪት ዘፍጥረት 25:30ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
ኦሪት ዘፍጥረት 25:21
ይስሐቅም ስለሚስቱ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፥ መካን ነበረችና፤ እግዚአብሔርም ተለመነው፥ ርብቃም ሚስቱ ፀነሰች።
ኦሪት ዘፍጥረት 25:21ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
ኦሪት ዘፍጥረት 25:32-33
ዔሳውም፦ እነሆ እኔ ልሞት ነኝ ይህች ብኵርና ለምኔ ናት? አለ። ያዕቆብም፦ እስኪ በመጀመሪያ ማልልኝ አለው። ማለለትም ብኵርናውንም ለያዕቆብ ሸጠ።
ኦሪት ዘፍጥረት 25:32-33ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
5
ኦሪት ዘፍጥረት 25:26
ከዚይም በኍላ ወንድሙ ወጣ በእጁም፥ የዔሳውን ተረከዝ ይዞ ነበር፤ ስሙም ያዕቆብ ተባለ። እርስዋ ልጆችን በወለደቻቸው ጊዜ ይስሐቅ ስድሳ ዓመት ሆኖት ነበር።
ኦሪት ዘፍጥረት 25:26ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
6
ኦሪት ዘፍጥረት 25:28
ይስሐቅም ዔሳውን ይወድ ነበረ ካደነው ይበላ ነበርና፤ ርብቃ ግን ያዕቆብን ትወድ ነበረች።
ኦሪት ዘፍጥረት 25:28ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ