1
የማርቆስ ወንጌል 14:36
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
“አባ አባት ሆይ! ሁሉ ይቻልሃል፤ ይህችን ጽዋ ከእኔ ውሰድ፤ ነገር ግን አንተ የምትወደው እንጂ እኔ የምወደው አይሁን፤” አለ።
နှိုင်းယှဉ်
የማርቆስ ወንጌል 14:36ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
የማርቆስ ወንጌል 14:38
ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉ፤ ጸልዩም፤ መንፈስስ ተዘጋጅታለች፤ ሥጋ ግን ደካማ ነው፤” አለው።
የማርቆስ ወንጌል 14:38ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
የማርቆስ ወንጌል 14:9
እውነት እላችኋለሁ፤ ይህ ወንጌል በዓለሙ ሁሉ በሚሰበክበት በማናቸውም ስፍራ፥ እርስዋ ያደረገችው ደግሞ ለእርስዋ መታሰቢያ ሊሆን ይነገራል።”
የማርቆስ ወንጌል 14:9ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
የማርቆስ ወንጌል 14:34
“ነፍሴ እስከ ሞት ድረስ እጅግ አዘነች፤ በዚህ ቈዩ፤ ትጉም፤” አላቸው።
የማርቆስ ወንጌል 14:34ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
5
የማርቆስ ወንጌል 14:22
ሲበሉም ኢየሱስ ኅብስትን አንሥቶ ባረከ፤ ቈርሶም ሰጣቸውና “እንካችሁ፤ ይህ ሥጋዬ ነው፤” አለ።
የማርቆስ ወንጌል 14:22ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
6
የማርቆስ ወንጌል 14:23-24
ጽዋንም አንሥቶ አመስግኖም ሰጣቸው፤ ሁሉም ከእርሱ ጠጡ። እርሱም “ይህ ስለ ብዙዎች የሚፈስ የአዲስ ኪዳን ደሜ ነው።
የማርቆስ ወንጌል 14:23-24ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
7
የማርቆስ ወንጌል 14:27
ኢየሱስም “በዚች ሌሊት ሁላችሁ በእኔ ትሰናከላላችሁ፤ ‘እረኛዉን እመታለሁ፤ በጎችም ይበተናሉ፤’ የሚል ተጽፎአልና።
የማርቆስ ወንጌል 14:27ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
8
የማርቆስ ወንጌል 14:42
ተነሡ፤ እንሂድ፤ እነሆ፥ አሳልፎ የሚሰጠኝ ቀርቦአል፤” አላቸው።
የማርቆስ ወንጌል 14:42ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
9
የማርቆስ ወንጌል 14:30
ኢየሱስም “እውነት እልሃለሁ፤ ዛሬ በዚች ሌሊት ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ፤” አለው።
የማርቆስ ወንጌል 14:30ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ