1
የማርቆስ ወንጌል 3:35
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
የእግዚአብሔርን ፈቃድ የሚፈጽም ሁሉ፥ እርሱ ወንድሜም፥ እኅቴም እናቴም ነው።” አለ።
နှိုင်းယှဉ်
የማርቆስ ወንጌል 3:35ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
የማርቆስ ወንጌል 3:28-29
“በእውነት እላችኋለሁ፤ ሰዎች የሚሠሩት ኃጢአትና የሚናገሩት ስድብ ሁሉ ይቅር ይባልላቸዋል። ነገር ግን በመንፈስ ቅዱስ ላይ የስድብ ቃል የሚናገር ሁሉ የዘለዓለም ዕዳ ይሆንበታል እንጂ ከቶ ኃጢአቱ ይቅር አይባልለትም።”
የማርቆስ ወንጌል 3:28-29ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
የማርቆስ ወንጌል 3:24-25
አንድ መንግሥት ተከፋፍሎ እርስ በርሱ የሚጋጭ ከሆነ ያ መንግሥት ጸንቶ መቆም አይችልም። እንዲሁም አንድ ቤተሰብ እርስ በርሱ ከተለያየ ጸንቶ መኖር አይችልም፤
የማርቆስ ወንጌል 3:24-25ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
የማርቆስ ወንጌል 3:11
ርኩሳን መናፍስትም ሲያዩት በፊቱ እየተደፉ፥ “አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ!” እያሉ ይጮኹ ነበር።
የማርቆስ ወንጌል 3:11ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ