1
ኦሪት ዘፍጥረት 45:5
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ነገር ግን ይህን በማድረጋችሁ በመጸጸት አትበሳጩ፤ እግዚአብሔር እኔን አስቀድሞ የላከኝ የሰዎችን ሕይወት እንዳተርፍ ነው።
နှိုင်းယှဉ်
ኦሪት ዘፍጥረት 45:5ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
ኦሪት ዘፍጥረት 45:8
“ስለዚህ ወደዚህ የላከኝ ራሱ እግዚአብሔር እንጂ እናንተ አይደላችሁም፤ እግዚአብሔር ለፈርዖን እንደ መካሪ አባት፥ በቤት ንብረቱ ላይ ጌታና የመላው ግብጽ አገር ገዢ አደረገኝ።
ኦሪት ዘፍጥረት 45:8ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
ኦሪት ዘፍጥረት 45:7
እግዚአብሔር አስቀድሞ ወደዚህ የላከኝ በዚህ በአስደናቂ ዘዴ የእናንተን ሕይወት በማዳን በምድር ላይ ዘር እንዲቀርላችሁ አስቦ ነው።
ኦሪት ዘፍጥረት 45:7ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
ኦሪት ዘፍጥረት 45:4
በዚህ ጊዜ ዮሴፍ “እስቲ ወደ እኔ ቀረብ በሉ” አላቸው፦ ከቀረቡም በኋላ እንዲህ አላቸው፦ “እኔ ወደ ግብጽ የሸጣችሁኝ ወንድማችሁ ዮሴፍ ነኝ፤
ኦሪት ዘፍጥረት 45:4ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
5
ኦሪት ዘፍጥረት 45:6
በምድር ላይ ራብ ከገባ ሁለተኛ ዓመቱን ይዞአል፤ ሰዎች አርሰው መከር መሰብሰብ የማይችሉባቸው አምስት ዓመቶች ገና ይመጣሉ።
ኦሪት ዘፍጥረት 45:6ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
6
ኦሪት ዘፍጥረት 45:3
ዮሴፍ ወንድሞቹን “እኔ ዮሴፍ ነኝ፤ አባቴ እስከ አሁን በሕይወት አለን?” አላቸው። ወንድሞቹ የተናገረውን በሰሙ ጊዜ እጅግ ደነገጡ፤ መልስ መስጠትም ተሳናቸው።
ኦሪት ዘፍጥረት 45:3ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ