1
የማቴዎስ ወንጌል 7:7
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
“ለምኑ፤ ይሰጣችሁማል፤ ፈልጉ፤ ታገኙማላችሁ፤ መዝጊያን አንኳኩ፤ ይከፈትላችሁማል።
താരതമ്യം
የማቴዎስ ወንጌል 7:7 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
የማቴዎስ ወንጌል 7:8
የሚለምነው ሁሉ ይቀበላልና፤ የሚፈልገውም ያገኛል፤ መዝጊያንም ለሚያንኳኳ ይከፈትለታል።
የማቴዎስ ወንጌል 7:8 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
የማቴዎስ ወንጌል 7:24
“ስለዚህ ይህን ቃሌን ሰምቶ የሚያደርገው ሁሉ ቤቱን በዐለት ላይ የሠራ ልባም ሰውን ይመስላል።
የማቴዎስ ወንጌል 7:24 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
የማቴዎስ ወንጌል 7:12
እንግዲህ ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትወዱትን ሁሉ እናንተ ደግሞ እንዲሁ አድርጉላቸው፤ ሕግም ነቢያትም ይህ ነውና።
የማቴዎስ ወንጌል 7:12 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
የማቴዎስ ወንጌል 7:14
ወደ ሕይወት የሚወስደው ደጅ የጠበበ፥ መንገዱም የቀጠነ ነውና፤ የሚያገኙትም ጥቂቶች ናቸው።
የማቴዎስ ወንጌል 7:14 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
6
የማቴዎስ ወንጌል 7:13
“በጠበበው ደጅ ግቡ፤ ወደ ጥፋት የሚወስደው ደጅ ሰፊ መንገዱም ትልቅ ነውና፤ ወደ እርሱም የሚገቡ ብዙዎች ናቸው፤
የማቴዎስ ወንጌል 7:13 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
7
የማቴዎስ ወንጌል 7:11
እንኪያስ እናንተ ክፉዎች ስትሆኑ ለልጆቻችሁ መልካም ስጦታ መስጠትን ካወቃችሁ በሰማያት ያለው አባታችሁ ለሚለምኑት እንዴት አብልጦ መልካም ነገርን ይሰጣቸው!
የማቴዎስ ወንጌል 7:11 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
8
የማቴዎስ ወንጌል 7:1-2-1-2
“እንዳይፈረድባችሁ አትፍረዱ፤ በምትፈርዱበት ፍርድ ይፈረድባችኋልና፤ በምትሰፍሩበትም መስፈሪያ ይሰፈርባችኋል።
የማቴዎስ ወንጌል 7:1-2-1-2 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
9
የማቴዎስ ወንጌል 7:26
ይህንም ቃሌን ሰምቶ የማያደርገው ሰው ሁሉ ቤቱን በአሸዋ ላይ የሠራ ሰነፍ ሰውን ይመስላል።
የማቴዎስ ወንጌል 7:26 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
10
የማቴዎስ ወንጌል 7:3-4
በወንድምህም ዐይን ያለውን ጉድፍ ስለምን ታያለህ፤ በዐይንህ ግን ያለውን ምሰሶ ስለ ምን አትመለከትም? ወይም ወንድምህን ‘ከዐይንህ ጕድፍ ላውጣ ፍቀድልኝ’ እንዴትስ ትለዋለህ? እነሆም፥ በዐይንህ ምሰሶ አለ።
የማቴዎስ ወንጌል 7:3-4 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
11
የማቴዎስ ወንጌል 7:15-16
“የበግ ለምድ ለብሰው ከሚመጡባችሁ በውስጣቸው ግን ነጣቂዎች ተኵላዎች ከሆኑ ከሐሰተኞች ነቢያት ተጠንቀቁ። ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ። ከእሾህ ወይን ከኩርንችትስ በለስ ይለቀማልን?
የማቴዎስ ወንጌል 7:15-16 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
12
የማቴዎስ ወንጌል 7:17
እንዲሁ መልካም ዛፍ ሁሉ መልካም ፍሬ ያደርጋል፤ ክፉም ዛፍ ክፉ ፍሬ ያደርጋል።
የማቴዎስ ወንጌል 7:17 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
13
የማቴዎስ ወንጌል 7:18
መልካም ዛፍ ክፉ ፍሬ ማፍራት፥ ወይም ክፉ ዛፍ መልካም ፍሬ ማፍራት አይቻለውም።
የማቴዎስ ወንጌል 7:18 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
14
የማቴዎስ ወንጌል 7:19
መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል፤ ወደ እሳትም ይጣላል።
የማቴዎስ ወንጌል 7:19 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ