1
የሉቃስ ወንጌል 2:11
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
እነሆ! አዳኝ እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ዛሬ በዳዊት ከተማ ተወልዶላችኋልና።
താരതമ്യം
የሉቃስ ወንጌል 2:11 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
የሉቃስ ወንጌል 2:10
መልአኩ ግን እንዲህ አላቸው፦ “እነሆ፥ ለሕዝቡ ሁሉ ታላቅ ደስታ የሚሆን የምሥራች እነግራችኋለሁና አትፍሩ፤
የሉቃስ ወንጌል 2:10 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
የሉቃስ ወንጌል 2:14
“ክብር ለእግዚአብሔር በአርያም ይሁን! ሰላምም ደስ በሚሰኝባቸው ሰዎች መካከል በምድር ይሁን!” አሉ።
የሉቃስ ወንጌል 2:14 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
የሉቃስ ወንጌል 2:52
ኢየሱስም በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።
የሉቃስ ወንጌል 2:52 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
የሉቃስ ወንጌል 2:12
ይህም ምልክት ይሆንላችኋል፤ ሕፃን ተጠቅልሎ በግርግምም ተኝቶ ታገኛላችሁ።”
የሉቃስ ወንጌል 2:12 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
6
የሉቃስ ወንጌል 2:8-9
በዚያም አካባቢ መንጋቸውን በሌሊት ሲጠብቁ በሜዳ ያደሩ እረኞች ነበሩ። እነሆም፥ የጌታ መልአክ ወደ እነርሱ ቀረበ፤ የጌታ ክብርም በዙሪያቸው አበራ፤ ታላቅ ፍርሃትም ፈሩ።
የሉቃስ ወንጌል 2:8-9 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ