1
ኦሪት ዘፀአት 23:25-26
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ጌታ አምላካችሁን ታገለግላላችሁ፤ እርሱም እህልህንና ውኃህን ይባርካል፤ በሽታንም ከመካከልህ አርቃለሁ። በምድርህ የምትጨነግፍ ወይም መካን አትኖርም፤ የዘመንህን ቍጥር እሞላለሁ።
താരതമ്യം
ኦሪት ዘፀአት 23:25-26 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ኦሪት ዘፀአት 23:20
“በመንገድ እንዲጠብቅህ፥ ወዳዘጋጀሁትም ስፍራ እንዲያስገባህ፥ እነሆ፥ እኔ መልአክን በፊትህ እልካለሁ።
ኦሪት ዘፀአት 23:20 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ኦሪት ዘፀአት 23:22
አንተ ግን ቃሉን ብትሰማ፥ ያልሁህንም ሁሉ ብታደርግ፥ ጠላቶችህን እጠላለሁ፥ የሚቃወሙህንም እቃወማለሁ።
ኦሪት ዘፀአት 23:22 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ኦሪት ዘፀአት 23:2-3
ክፉ ለማድረግ ብዙ ሰዎችን አትከተል፤ ፍርድንም ለማጣመም ከብዙ ሰዎች ጋር ተስማምተህ አትመስክር። በፍርዱ ጊዜ ለድሀው አታድላ።
ኦሪት ዘፀአት 23:2-3 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
ኦሪት ዘፀአት 23:1
“ሐሰተኛ ወሬ አታሰራጭ፥ ሐሰተኛ ምስክር ለመሆንም ከኃጢአተኛ ጋር አትተባበር።
ኦሪት ዘፀአት 23:1 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ