1
ኦሪት ዘፀአት 22:22-23
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ብታስጨንቁአቸውና ወደ እኔ ቢጮኹ ግን እኔ ጩኸታቸውን በእርግጥ እሰማለሁ፤ ቁጣዬም ይነዳል፥ በሰይፍም እገድላችኋለሁ፥ ሚስቶቻችሁ መበለት፥ ልጆቻችሁም ድሀ አደጎች ይሆናሉ።
താരതമ്യം
ኦሪት ዘፀአት 22:22-23 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ኦሪት ዘፀአት 22:21
መበለቲቱንና ድሀ አደጉን አታስጨንቁአቸው።
ኦሪት ዘፀአት 22:21 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ኦሪት ዘፀአት 22:18
ከእንስሳ ጋር የሚተኛ ፈጽሞ ይገደል።
ኦሪት ዘፀአት 22:18 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ኦሪት ዘፀአት 22:25
የባልንጀራህን ልብስ ለመያዣ ብትወስድ ፀሐይ ሳትገባ መልስለት፤
ኦሪት ዘፀአት 22:25 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ