Logo YouVersion
Icona Cerca

የዮሐንስ ወንጌል 19:26-27

የዮሐንስ ወንጌል 19:26-27 አማ54

ኢየሱስም እናቱን ይወደው የነበረውንም ደቀ መዝሙር በአጠገቡ ቆሞ ባየ ጊዜ እናቱን፦ “አንቺ ሴት፥ እነሆ ልጅሽ” አላት። ከዚህ በኋላ ደቀ መዝሙሩን፦ “እናትህ እነኋት” አለው። ከዚህም ሰዓት ጀምሮ ደቀ መዝሙሩ ወደ ቤቱ ወሰዳት።

Piani di Lettura e Devozionali gratuiti relativi a የዮሐንስ ወንጌል 19:26-27