Logo YouVersion
Icona Cerca

የሐዋርያት ሥራ 1:4-5

የሐዋርያት ሥራ 1:4-5 አማ54

ከእነርሱም ጋር አብሮ ሳለ ከኢየሩሳሌም እንዳይወጡ አዘዛቸው፥ ነገር ግን፦ “ከእኔ የሰማችሁትን አብ የሰጠውን የተስፋ ቃል ጠብቁ፤ ዮሐንስ በውኃ አጥምቆ ነበርና፥ እናንተ ግን ከጥቂት ቀን በኃላ በመንፈስ ቅዱስ ትጠመቃላችሁ” አለ።

Piani di Lettura e Devozionali gratuiti relativi a የሐዋርያት ሥራ 1:4-5