Logo YouVersion
Icona Cerca

ኦሪት ዘፀአት 7:3-4

ኦሪት ዘፀአት 7:3-4 መቅካእኤ

እኔም የፈርዖንን ልብ አደነድናለሁ፥ ምልክቶቼንና ድንቆቼን በግብጽ ምድር ላይ አበዛለሁ። ፈርዖንም እናንተን አይሰማችሁም፥ እጄንም በግብጽ ላይ አደርጋለሁ፥ ሠራዊቴን፥ ሕዝቤን የእስራኤልን ልጆች፥ በታላቅ የፍርድ ሥራ ከግብጽ ምድር አወጣለሁ።

Video per ኦሪት ዘፀአት 7:3-4