Logo YouVersion
Icona Cerca

ኦሪት ዘፍጥረት 50:17

ኦሪት ዘፍጥረት 50:17 አማ05

‘ወንድሞችህ በበደሉህ ጊዜ ያደረሱብህን ጒዳት ሁሉ አትቊጠርባቸው ብሎሃል’ ብለን እንድንነግርህ አዞናል፤ ስለዚህ እኛ የአባትህ አምላክ አገልጋዮች ያደረስንብህን በደል ሁሉ ይቅር እንድትለን እንለምንሃለን።” ዮሴፍ ይህን በሰማ ጊዜ አለቀሰ።

Video per ኦሪት ዘፍጥረት 50:17

Piani di Lettura e Devozionali gratuiti relativi a ኦሪት ዘፍጥረት 50:17