Logo YouVersion
Icona Cerca

ኦሪት ዘፍጥረት 26:4-5

ኦሪት ዘፍጥረት 26:4-5 አማ05

ዘርህን እንደ ሰማይ ከዋክብት አበዛዋለሁ፤ ይህንንም ሁሉ ምድር አወርሳቸዋለሁ፤ የዓለም ሕዝቦች ሁሉ በዘርህ ይባረካሉ። አንተን የምባርክበትም ምክንያት አባትህ አብርሃም ለእኔ ታዛዥ በመሆን የሰጠሁትን ትእዛዞች፥ ድንጋጌዎችንና ሕጎችን ሁሉ ስለ ጠበቀ ነው።”

Video per ኦሪት ዘፍጥረት 26:4-5

Piani di Lettura e Devozionali gratuiti relativi a ኦሪት ዘፍጥረት 26:4-5