Logo YouVersion
Icona Cerca

ኦሪት ዘፍጥረት 21:17-18

ኦሪት ዘፍጥረት 21:17-18 አማ05

እግዚአብሔርም ልጁ ምርር ብሎ ሲያለቅስ ሰማ፤ የእግዚአብሔርም መልአክ ከሰማይ አጋርን “አጋር ሆይ፤ የምትጨነቂበት ነገር ምንድን ነው? እግዚአብሔር የልጁን ለቅሶ ሰምቶአልና አይዞሽ አትፍሪ፤ ተነሺ፤ ሂጂና ልጁን አንሥተሽ ዕቀፊው የእርሱንም ዘር አበዛለሁ፤ ታላቅም ሕዝብ አደርገዋለሁ” አላት።

Video per ኦሪት ዘፍጥረት 21:17-18

Piani di Lettura e Devozionali gratuiti relativi a ኦሪት ዘፍጥረት 21:17-18