1
ትንቢተ ሚክያስ 7:18
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ኃጢአትን ይቅር የሚል፥ በቀሪውም ሕዝቡ ላይ በደልን የማይቈጥር እንደ አንተ ያለ አምላክ ማን ነው? ምሕረት ማድረግ ስለሚያስደስትህ ቊጣህ ለዘለዓለም የሚቈይ አይደለም።
Bera saman
Njòttu ትንቢተ ሚክያስ 7:18
2
ትንቢተ ሚክያስ 7:7
እኔ ግን እግዚአብሔርን ተስፋ አደርጋለሁ፤ የሚያድነኝን አምላክ እጠባበቃለሁ፤ እርሱም ይሰማኛል።
Njòttu ትንቢተ ሚክያስ 7:7
3
ትንቢተ ሚክያስ 7:19
እንደገና ትራራልናለህ፤ በደላችንን በእግርህ ሥር ጥለህ ትረግጣለህ፤ ኃጢአታችንንም ሁሉ ወደ ጥልቅ ባሕር ትጥላለህ።
Njòttu ትንቢተ ሚክያስ 7:19
Heim
Biblía
Áætlanir
Myndbönd