1
ትንቢተ ሚክያስ 6:8
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
እግዚአብሔር መልካም የሆነውንና ከአንተ የሚፈልገውን ነግሮሃል፤ ይኸውም ፍትሕን እንድትጠብቅ፥ ደግነትን እንድትወድ፥ ከአምላክህ ጋር በትሕትና እንድትመላለስ ነው።
Bera saman
Njòttu ትንቢተ ሚክያስ 6:8
2
ትንቢተ ሚክያስ 6:4
ከግብጽ አወጣሁህ፤ ከባርነት ምድርም ታደግኹህ፤ ሙሴን፥ አሮንንና ማርያምን በፊትህ መሪዎች አድርጌ ሰጠሁህ።
Njòttu ትንቢተ ሚክያስ 6:4
Heim
Biblía
Áætlanir
Myndbönd