1
የሉቃስ ወንጌል 19:10
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
የሰው ልጅ የመጣው የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን ነው።”
Lee anya n'etiti ihe abụọ
Nyochaa የሉቃስ ወንጌል 19:10
2
የሉቃስ ወንጌል 19:38
እንዲህ ይሉም ነበር፤ “በጌታ ስም የሚመጣ ንጉሥ የተባረከ ነው! ሰላም በሰማይ፥ ክብርም ለእግዚአብሔር በአርያም ይሁን!”
Nyochaa የሉቃስ ወንጌል 19:38
3
የሉቃስ ወንጌል 19:9
ኢየሱስም እንዲህ አለ፦ “ይህ ሰው ደግሞ የአብርሃም ዘር ነውና ዛሬ መዳን ለዚህ ቤት ሆኖአል፤
Nyochaa የሉቃስ ወንጌል 19:9
4
የሉቃስ ወንጌል 19:5-6
ኢየሱስም ወደዚያ ስፍራ በደረሰ ጊዜ ቀና ብሎ ተመለከተና ዘኬዎስን፥ “ዘኬዎስ ሆይ! ዛሬ በአንተ ቤት መዋል ይገባኛልና ፈጥነህ ከዛፉ ውረድ” አለው። ዘኬዎስም ቶሎ ብሎ ወረደና፥ በደስታ ኢየሱስን በቤቱ ተቀበለው።
Nyochaa የሉቃስ ወንጌል 19:5-6
5
የሉቃስ ወንጌል 19:8
ዘኬዎስ ግን ቆሞ ጌታ ኢየሱስን እንዲህ አለው፦ “ጌታ ሆይ! እነሆ፥ ካለኝ ሀብት ሁሉ እኩሌታውን ለድኾች እሰጣለሁ፤ በማታለል ከሰው ላይ የወሰድኩትም ገንዘብ ቢኖር፥ አራት እጥፍ አድርጌ እመልሳለሁ።”
Nyochaa የሉቃስ ወንጌል 19:8
6
የሉቃስ ወንጌል 19:39-40
በሕዝቡ መካከል የነበሩት አንዳንድ ፈሪሳውያን ግን ኢየሱስን “መምህር ሆይ! ደቀ መዛሙርትህን ዝም አሰኛቸው!” አሉት። ኢየሱስም “እነርሱ እንኳ ዝም ቢሉ ድንጋዮች ይጮኻሉ እላችኋለሁ” ሲል መለሰላቸው።
Nyochaa የሉቃስ ወንጌል 19:39-40
Ebe Mmepe Nke Mbụ Nke Ngwá
Akwụkwọ Nsọ
Atụmatụ Ihe Ogụgụ Gasị
Vidiyo Gasị