1
የሐዋርያት ሥራ 22:16
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ታዲያ፥ አሁን ምን ትጠብቃለህ? ተነሥና የእርሱን ስም በመጥራት ተጠመቅ፤ ከኃጢአትህም ታጠብ።’
Összehasonlít
Fedezd fel: የሐዋርያት ሥራ 22:16
2
የሐዋርያት ሥራ 22:14
እርሱም እንዲህ አለኝ፤ ‘የአባቶቻችን አምላክ ፈቃዱን እንድታውቅ ጻድቁን እንድታይና ድምፁንም እንድትሰማ አስቀድሞ መርጦሃል።
Fedezd fel: የሐዋርያት ሥራ 22:14
3
የሐዋርያት ሥራ 22:15
ይህንንም ያደረገው ስላየኸውና ስለ ሰማኸው በሰው ሁሉ ፊት የእርሱ ምስክር እንድትሆን ነው።
Fedezd fel: የሐዋርያት ሥራ 22:15
Kezdőoldal
Biblia
Olvasótervek
Videók