YouVersion logo
Ikona pretraživanja

የዮሐንስ ወንጌል 14:16-17

የዮሐንስ ወንጌል 14:16-17 መቅካእኤ

እኔም አብን እለምናለሁ፤ ለዘለዓለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል፤ እርሱም ዓለም ሊቀበለው የማይቻለው የእውነት መንፈስ ነው፤ ምክንያቱም ዓለም ስለማያየውና ስለማያውቀው ነው። ነገር ግን በእናንተ ዘንድ ስለሚኖር፥ በውስጣችሁም ስለሚሆን እናንተ ታውቁታላችሁ።

Videozapis za የዮሐንስ ወንጌል 14:16-17

Besplatni planovi za čitanje i nadahnuti sadržaji povezani s temom የዮሐንስ ወንጌል 14:16-17