የዮሐንስ ወንጌል 12:3

የዮሐንስ ወንጌል 12:3 አማ05

በዚያን ጊዜ ማርያም ዋጋው እጅግ የከበረ ከንጹሕ ናርዶስ የተሠራ፥ ግማሽ ሊትር የሚሆን አንድ ብልቃጥ ሽቶ ወስዳ፥ የኢየሱስን እግሮች ቀባች፤ በጠጒርዋም አበሰቻቸው፤ ቤቱም በሽቶው መዓዛ ተሞላ።

निःशुल्क पठन योजनाएँ और भक्तिपूर्ण पठन योजनाएँ जो የዮሐንስ ወንጌል 12:3 से संबंधित हैं