1
የሐዋርያት ሥራ 10:34-35
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ጴጥሮስ እንዲህ ሲል መናገር ጀመረ፦ “በእውነት እግዚአብሔር ሰውን ከሰው እንደማያበላልጥ አስተዋልኩ፤ የማንኛውም አገር ሰው ቢሆን እግዚአብሔርን የሚፈራና ትክክለኛውን ነገር የሚያደርግ ከሆነ እግዚአብሔር ይቀበለዋል።
Vertaa
Tutki የሐዋርያት ሥራ 10:34-35
2
የሐዋርያት ሥራ 10:43
በእርሱ የሚያምን ሁሉ በስሙ የኃጢአት ይቅርታ እንደሚያገኝ ነቢያት ሁሉ ይመሰክሩለታል።”
Tutki የሐዋርያት ሥራ 10:43
Koti
Raamattu
Suunnitelmat
Videot