Logo de YouVersion
Icono de búsqueda

የማርቆስ ወንጌል 5:35-36

የማርቆስ ወንጌል 5:35-36 አማ54

እርሱም ገና ሲናገር ከምኵራብ አለቃው ቤት ዘንድ የመጡት፦ ልጅህ ሞታለች፤ ስለ ምን መምህሩን አሁን ታደክመዋለህ? አሉት። ኢየሱስ ግን የተናገሩትን ቃል አድምጦ ለምኵራቡ አለቃ፦ እመን ብቻ እንጂ አትፍራ አለው።

Planes de lectura y devocionales gratis relacionados con የማርቆስ ወንጌል 5:35-36