Logo de YouVersion
Icono de búsqueda

ትንቢተ ሚልክያስ 3:11-12

ትንቢተ ሚልክያስ 3:11-12 አማ54

ስለ እናንተ ነቀዙን እገሥጻለሁ፥ የምድራችሁንም ፍሬ አያጠፋም፥ በእርሻችሁም ያለው ወይን ፍሬውን አያረግፍም፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። የተድላ ምድር ትሆናላችሁና አሕዛብ ሁሉ ብፁዓን ብለው ይጠሩአችኋል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።

Planes de lectura y devocionales gratis relacionados con ትንቢተ ሚልክያስ 3:11-12