Logo de YouVersion
Icono de búsqueda

ኦሪት ዘፍጥረት 8:21-22

ኦሪት ዘፍጥረት 8:21-22 አማ54

እግዚአብሔርም መልካሙን መዓዛ አሸተተ፤ እግዚአብሔርም በልቡ አለ፥ ምድርን ዳግመኛ ስለ ስው አልረግምም፥ የሰው ልብ አሳብ ከታናሽነቱ ጀምሮ ክፉ ነውና ደግሞም ከዚህ ቀድሞ እንዳደረግሁት ሕያዋንን ሁሉት እንደ ገና አልመታም። በምድር ዘመን ሁሉ መዝራትና ማጨድ፥ ብርድና ሙቀት፥ በጋና ክረምት፥ ቀንና ሌሊት አያቋርጡም።

Planes de lectura y devocionales gratis relacionados con ኦሪት ዘፍጥረት 8:21-22