Logo de YouVersion
Icono de búsqueda

የዮሐንስ ወንጌል 8:10-11

የዮሐንስ ወንጌል 8:10-11 መቅካእኤ

ኢየሱስም ቀና ብሎ “አንቺ ሴት! ከሳሾችሽ ወዴት አሉ? የፈረደብሽ የለምን?” አላት። እርሷም “ጌታ ሆይ! አንድም እንኳን፤” አለች። ኢየሱስም “እኔም አልፈርድብሽም፤ ሂጂ፤ ከአሁንም ጀምሮ ደግመሽ ኃጢአት አትሥሪ፤” አላት።

Planes de lectura y devocionales gratis relacionados con የዮሐንስ ወንጌል 8:10-11