Logo de YouVersion
Icono de búsqueda

የማርቆስ ወንጌል 13:35-37

የማርቆስ ወንጌል 13:35-37 አማ05

ስለዚህ የቤቱ ጌታ የሚመጣበትን ጊዜ አታውቁምና ተጠንቀቁ፤ ምናልባትም ወደ ማታ፥ ወይም በእኩለ ሌሊት፥ ወይም ዶሮ ሲጮኽ፥ ወይም ጠዋት በማለዳ ይመጣ ይሆናል፤ በድንገት መጥቶ ተኝታችሁ እንዳያገኛችሁ ትጉ። “ለእናንተ እንደ ነገርኳችሁ ለሌሎችም ሁሉ ትጉ! እላለሁ።”

Planes de lectura y devocionales gratis relacionados con የማርቆስ ወንጌል 13:35-37