Logo de YouVersion
Icono de búsqueda

የማርቆስ ወንጌል 10:6-8

የማርቆስ ወንጌል 10:6-8 አማ05

ነገር ግን ከፍጥረት መጀመሪያ አንሥቶ ‘እግዚአብሔር ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው፤ ስለዚህ ሰው አባትና እናቱን ትቶ ከሚስቱ ጋር ይተባበራል፤ ሁለቱም አንድ አካል ይሆናሉ፤’ ከዚያም ወዲያ ሁለት መሆናቸው ቀርቶ አንድ ይሆናሉ።

Planes de lectura y devocionales gratis relacionados con የማርቆስ ወንጌል 10:6-8