Logo de YouVersion
Icono de búsqueda

የማቴዎስ ወንጌል 5:11-12

የማቴዎስ ወንጌል 5:11-12 አማ05

“በእኔ ምክንያት ሰዎች ሲሰድቡአችሁና ሲያሳድዱአችሁ፥ በውሸትም ስማችሁን ሲያጠፉት ደስ ይበላችሁ። በመንግሥተ ሰማይ የምታገኙት ዋጋ ትልቅ ስለ ሆነ ደስ ይበላችሁ፤ ሐሴትም አድርጉ። ከእናንተ በፊት የነበሩትን ነቢያት እንዲሁ ስደትና መከራ አድርሰውባቸዋል።”

Planes de lectura y devocionales gratis relacionados con የማቴዎስ ወንጌል 5:11-12