Logo de YouVersion
Icono de búsqueda

የማቴዎስ ወንጌል 2:1-2

የማቴዎስ ወንጌል 2:1-2 አማ05

በንጉሥ ሄሮድስ ዘመን፥ በይሁዳ ምድር በምትገኝ በቤተልሔም ከተማ ኢየሱስ በተወለደ ጊዜ፥ የከዋክብት ተመራማሪዎች ከምሥራቅ ወደ ኢየሩሳሌም መጡ። እንዲህም እያሉ ጠየቁ፦ “የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ የት ነው? ኮከቡን በምሥራቅ አይተን ለእርሱ ልንሰግድለት መጥተናል።”

Planes de lectura y devocionales gratis relacionados con የማቴዎስ ወንጌል 2:1-2