Logo de YouVersion
Icono de búsqueda

የሐዋርያት ሥራ 3:7-8

የሐዋርያት ሥራ 3:7-8 አማ05

ቀኝ እጁንም ይዞ አስነሣው፤ ወዲያውኑ እግሩና ቊርጭምጭሚቱ በረታ። ብድግ ብሎም ቆመ፤ እየተራመደም ከእነርሱ ጋር ወደ ቤተ መቅደስ ገባ፤ እየተራመደና እየዘለለም እግዚአብሔርን ያመሰግን ነበር።

Planes de lectura y devocionales gratis relacionados con የሐዋርያት ሥራ 3:7-8