Logo de YouVersion
Icono de búsqueda

የሐዋርያት ሥራ 2:46-47

የሐዋርያት ሥራ 2:46-47 አማ05

በየቀኑ በቤተ መቅደስ በአንድነት ይሰበሰቡ ነበር፤ በቤታቸውም እንጀራ እየቈረሱ በደስታና በጥሩ ልብ ይመገቡ ነበር፤ ጌታንም ያመሰግኑ ነበር፤ ሰውም ሁሉ ያከብራቸው ነበር፤ እግዚአብሔርም የሚድኑትን ሰዎች በየቀኑ ወደ ማኅበራቸው ይጨምር ነበር።

Planes de lectura y devocionales gratis relacionados con የሐዋርያት ሥራ 2:46-47