YouVersion Logo
Search Icon

ወደ ሮም ሰዎች 10:11-13

ወደ ሮም ሰዎች 10:11-13 አማ54

መጽሐፍ፦ በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም ይላልና። በአይሁዳዊና በግሪክ ሰው መካከል ልዩነት የለምና፤ አንዱ ጌታ የሁሉ ጌታ ነውና፥ ለሚጠሩትም ሁሉ ባለ ጠጋ ነው፤ የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናልና።

Free Reading Plans and Devotionals related to ወደ ሮም ሰዎች 10:11-13