YouVersion Logo
Search Icon

የማርቆስ ወንጌል 13:35-37

የማርቆስ ወንጌል 13:35-37 አማ54

እንግዲህ በማታ ቢሆን ወይም በእኩለ ሌሊት ወይም ዶሮ ሲጮኽ ወይም በማለዳ ቢሆን ባለቤቱ መቼ እንዲመጣ አታውቁምና ድንገት መጥቶ ተኝታችሁ እንዳያገኛችሁ ስለዚህ ትጉ። ለእናንተም የምነግራችሁ ለሁሉ እላለሁ፤ ትጉ።

Free Reading Plans and Devotionals related to የማርቆስ ወንጌል 13:35-37