YouVersion Logo
Search Icon

የማርቆስ ወንጌል 10:6-8

የማርቆስ ወንጌል 10:6-8 አማ54

ከፍጥረት መጀመሪያ ግን እግዚአብሔር ወንድና ሴት አደረጋቸው፤ ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል ከሚስቱም ጋር ይተባበራል፥ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ፤ ስለዚህ አንድ ሥጋ ናቸው እንጂ ወደ ፊት ሁለት አይደሉም።

Free Reading Plans and Devotionals related to የማርቆስ ወንጌል 10:6-8