YouVersion Logo
Search Icon

የማቴዎስ ወንጌል 22:37-39

የማቴዎስ ወንጌል 22:37-39 አማ54

ኢየሱስም እንዲህ አለው፦ ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ በፍጹም ነፍስህም በፍጹም አሳብህም ውደድ። ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት። ሁለተኛይቱም ይህችን ትመስላለች፥ እርስዋም፦ ባልንጀራህን እንደ ነፍስህ ውደድ የምትለው ናት።

Free Reading Plans and Devotionals related to የማቴዎስ ወንጌል 22:37-39