YouVersion Logo
Search Icon

የዮሐንስ ወንጌል 2:15-16

የዮሐንስ ወንጌል 2:15-16 አማ54

የገመድም ጅራፍ አበጅቶ ሁሉን በጎችንም በሬዎችንም ከመቅደስ አወጣቸው፥ የለዋጮችንም ገንዘብ አፈሰሰ ገበታዎቻቸውንም ገለበጠ፥ ርግብ ሻጪዎችንም፦ ይህን ከዚህ ውሰዱ፤ የአባቴን ቤት የንግድ ቤት አታድርጉት አላቸው።

Free Reading Plans and Devotionals related to የዮሐንስ ወንጌል 2:15-16