YouVersion Logo
Search Icon

የሐዋርያት ሥራ 18:9-10

የሐዋርያት ሥራ 18:9-10 አማ54

ጌታም ሌሊት በራእይ ጳውሎስን፦ እኔ ከአንተ ጋር ነኝ፥ ማንም ክፉ ሊያደርግብህ የሚነሣብህ የለምና አትፍራ፥ ነገር ግን ተናገር ዝምም አትበል፤ በዚህ ከተማ ብዙ ሕዝብ አሉኝና አለው።

Free Reading Plans and Devotionals related to የሐዋርያት ሥራ 18:9-10