YouVersion Logo
Search Icon

የሐዋርያት ሥራ 14:9-10

የሐዋርያት ሥራ 14:9-10 አማ54

ይህም ሰው ጳውሎስ ሲናገር ይሰማ ነበር፤ እርሱም ትኵር ብሎ ተመለከተውና ይድን ዘንድ እምነት እንዳለው ባየ ጊዜ፥ በታላቅ ድምፅ፦ “ቀጥ ብለህ በእግርህ ቁም” አለው። ብድግ ብሎም ተንሥቶ ይመላለስ ነበር።

Free Reading Plans and Devotionals related to የሐዋርያት ሥራ 14:9-10